Amharic Translations Archive

ኢትዮጵያ፡ በዘ-ህወሀት የተገደበች ሀገር፣

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም     ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ በዘ–ህወሀት የተወገዘችው ኢትጵጵያ  ባለፈው ሳምንት ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ እየተባለ የሚጠራው አዲስ ስምምነት የተፈረመበት የብዕር ቀለም ሳይደርቅ የግብጽ ፕሬዚዳንት ጀኔራል አብደል ፋታህ ኤል ሲሲ በአንድ ብሄራዊ የእርሻ ፕሮጀክት የምረቃ ስነስርዓት በዓል ላይ በመገኘት ለግብጽ ህዝብ እንዲህ የሚል መልዕክት አስተላልፈዋል፣ “ውኃ የህይወት ወይም የሞት ጉዳይ መሆኑን  እና ይህም የግብጽ ህዝብ ጭንቀት መሆኑን ሙሉ

በኢትዮጵያ “የዘ-ህወሀት ታሪክ ፍጻሜ” መቃረቡ ነውን?

  ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም  ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ የዘራፊ ህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ (ዘ-ህወሀት) የሙት ዓመት ታሪክ ቀደም ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትር በነበረው እና አሁን በህይወት የሌለው የዘ-ህወሀት አድራጊ ፈጣሪ ጭንቅላት የነበረው ወንጀለኛው መለስ ዜናዊ እና ቀደም ሲል የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) እየተባለ የሚጠራው እና በዘ-ህወሀት የሚዘወረው አስመሳይ ድርጅት ምክትል

ኢትዮጵያ፡ በሰላማዊ መንገድ ለውጥ እንዲመጣ ያልፈቀደ በኃይል ለውጥን እንዲቀበል ይገዳዳል!

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም    ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ  እ.ኤ.አ ታህሳስ 2015 በእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ አእምሮ ውስጥ ታላቅ ስፍራን በመያዝ እየተብላላ ያለ አንድ ጥያቄ ብቻ አለ፡፡  የወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ (ዘ–ህወሀት) የኢትዮጵያን ህዝቦች በዘፈቀደ በመግደል፣ እልቂትን በመፈጸም፣ በማረድ፣ ሰላማዊ ህዝቦችን በጅምላ በመፍጀት እና እልቂትን እና አካለ ጎደሎ የማድረግ ዘመቻውን አጠናክሮ በመቀጠል ላይ ያለው በስልጣን ኮርቻ ላይ ዘላለም እንደ

በካሊፎርኒያ ግዛት በሳንበርናርዲኖ የተጀመረው የሳምንቱ ፍቅር በጥላቻ ላይ ድልን ተቀዳጀ፣

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም     ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ ጥላቻ ይገድላል፣ ፍቅር ይፈውሳል! እ.ኤ.አ ታህሳስ 2/2015 ዕለት በካሊፎርኒያ ግዛት በሳንበርናርዲኖ ከተማ ታሪክ ውስጥ በአሰቃቂነቷ ስትታወስ ትኖራለች፡፡ የአሸባሪነት የእልቂት ጥፋት በከተማችን እና በሀገራችን ላይ በውድቅት ሌሊት እንደሚፈነዳው የመብረቅ ነጎድጓድ በማዥገምገም ላይ ይገኛል፡፡ እ.ኤ.አ መስከረም 11/2011 በዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ ምድር ላይ ከተፈጸመው የአሸባሪዎች እልቂት ወዲህ ይህ በሳንበርናርዲኖ ከተማ የተፈጸመው ዓለም

የኢትዮጵያውያን የጸደይ አብዮት በበጋው ወቅት መጀመሩ ነውን? 

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም   ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ  የአረቡ ዓለም የጸደይ አብዮት እ.ኤ.አ ታህሳስ 18/2010 የቱኒስያን አብዮት በማቀጣጠል ይጀምራል ብሎ የገመተ ማንም ሰው አልነበረም፡፡  መሐመድ ቡአዚዚ የሚባል በመንገድ ላይ እየተንቀሳቀሰ ለዕለት ኑሮው መደጎሚያ የሚሆን ገንዘብ ለማግኘት ጥቃቅን ሸቀጦችን የሚሸጥ ወጣት በከተማው ማዘጋጃ ቤት እና በፖሊሶች ኃላፊነት የጎደለው አሰራር መሰረት በዜጎች ላይ እየተፈጸመ ያለውን የማሸማቀቅ፣ ከሕግ አግባብ ውጭ

ኢትዮጵያ እና የዓለም ባንክ ቅጥፈቶች፣ እርባናቢስ ውሸቶች እና የሀሰት የቁጥር ቁማር ጨዋታዎች፣ 

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም     ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ  ጆን ሚልተን ገነትን ማጣት/Paradise Lost በሚለው መጽሀፋቸው “የቱም ዓይነት ቅጥፈት ቢሆን ዘለቄታዊነት የለውም የሰማይ ቁጣንም ይስባል።” በማለት ጽፈዋል፡፡ በእርግጥ ሚልተን ሊጨበጥ ሊዳሰስ ስለማይችለው ባዶ ምናብ ስለሚፈጥረው ስለሰይጣን እና ስለዕኩይ ምግባሩ ነበር የጻፉት፡፡ የዓለም ባንክ በሰይጣናዊ የቅጥፈት የምጣኔ ሀብት ዕድገት የቁጥር ጨዋታ ዕኩይ ምግባሩ፣ ከአፍሪካ  ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ አምባገነኖች ጋር በሚያደርገው የማታለል ስምምነት

ፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም ቃለ መጠይቅ የኢትዮጵያ የስደት መንግስት (በድምፅ )

Part 1 https://www.youtube.com/watch?v=BDjVaalipw8   Part 2 https://www.youtube.com/watch?v=OASATpY5yd0   Part 3 https://www.youtube.com/watch?v=IPE-NdCeGl0      

አሜሪካ፡ የሰብአዊያን የመጨረሻ ታላቅ ተስፋ ከኢ -ሰብያዉያን ኪሳራ ማዳን ፣

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም     ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ  ከናዚ ጀርመን ሰው ልጅ እልቂት የተረፉት እና የኖቤል ተሸላሚ የነበሩት ኤሊ ዊሰል በአንድ ወቅት እንዲህ ብለው ነበር፣ “ኢፍትሐዊነትን ለመከላከል የማንችልበት እና አቅመቢስ የምንሆንበት ጊዜ ሊኖር ይችላል፣ ሆኖም ግን ኢፍትሐዊነትን የምንቃወምበት ጊዜ በምንም ዓይነት ሁኔታ እና በምንም ዓይነት መንገድ በፍጹም ማጣት የለብንም፡፡“ እኔ ደግሞ እንዲህ የሚል አባባል እጨምርበታለሁ፣ ”በቢሮ ተወሽቀው የሚገኙትን የፖለቲካ አስመሳይ እብዶችን

በኢትዮጵያ ከአስር ዓመታት በፊት እ.ኤ.አ በ2005 በአምባገነኑ እና በአረመኔው መለስ ዜናዊ የተፈጸመውን የግድያ እልቂት እናስታውስ፣

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ ሰይጣናዊ ድርጊት እየተፈጸመ በተጨባጭ በማየት እና በመስማት ዝም ማለት፣ እንዲሁም እንደዚህ ያለውን በሰው ልጆች   ላይ የሚፈጸም አረመኒያዊ ድርጊት በመካከላችን ጥልቀት ባለው ሁኔታ ደብቆ እና ቀብሮ ምንም ነገር ሳያደርጉ መመልከት ይህ ዓይነቱ ሰይጣናዊ እና መቅኖቢስ ዕኩይ ድርጊት በህብረተሰቡ ዘንድ አንድ ሺህ ጊዜ ደግሞ እና ደጋግሞ እንዲፈጸም መፍቀድ ማለት ነው፡፡ ሰይጣናዊ

ወሮበሎች በአሜሪካ ድምጽ የአማርኛው አገልግሎት ዋና መሥሪያ ቤት ውስጥ ሰርጎ መግባት?

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም     ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ ጥንታዊ የሮማ ሰዎች እራሳቸውን ከወሮበላ አደጋ ጣዮች ለመጠበቅ ሲሉ የከተሞቻቸውን በሮች እና ግንቦች ከፍተኛ ጥንቃቄ በማድረግ ይጠብቁ ነበር፡፡ የሮማ ሰዎች ወሮበላ አደጋ ጣዮች ምንም ዓይነት አደጋ ሳይጥሉ ቅድመ ዝግጅት አድርገው ገና ከበሩ ጋ በመጠበቅ ዓላማዎቻቸውን ያከሽፉባቸው ነበር፡፡ በአሁ ጊዜ ደግሞ የዘመኑ የፕሬስ ነጻነት አደጋ ጣይ ወሮበሎች እ.ኤ.አ መስከረም 26 /2015 በዋሺንግተን