Amharic Translations Archive

ዘ-ህወሀት በኢትየጵያ የታክሲ ሾፌሮች ላይ የከፈተው ጦርነት!

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም   ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ በአሜሪካ “ባለሶስት-ጥፋት ሕግ“ እያሉ ይጠሩታል፡፡ ወንጀለኞች ሶስት ከባድ ወይም ደግሞ አስከፊ ወንጀሎችን የሰሩ ከሆነ ከ25 ዓመት እስከ እድሜ ልክ እስራት የሚያደርስ ቅጣት ይበየንባቸዋል፡፡ ዘ-ህወሀት በኢትዮጵያ የታክሲ አሽከርካሪ ሾፌሮች ላይ ጦርነት አውጇል! በኢትዮጵያ የህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ (ዘ–ህወሀት) ለሶስት ወር ተራዝሟል የሚል ሽንገላ ያስቀመጠለትን እና

ወግ ከርዕዮት አይበገሬዋ ጋር፣

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም    ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ የጸሐፊው ማስታወሻ፡ በኢትየጵያ ውስጥ የፕሬስ ነጻነት እንዲከበር ከፍተኛ ተጋድሎ በማድረግ ላይ ካለችው ከአይበገሬዋ ርዕዮት ዓለሙ አስደናቂ ታሪክ ጋር በተያያዘ መልኩ ለማቀርበው ተከታታይ ውይይት ይህ የመጀመሪያው ክፍል ነው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በዴሞክራሲ፣ በህግ የበላይነት፣ በሰብአዊ መብት ጥበቃ እና በተጠያቂነት ጠንካራ መሰረት ላይ ለምትገነባው በኢዲሲቷ ኢትዮጵያ መልካም አስተዳደር እንዲሰፍን ልዩ የሆነ

ለኢትዮጵያ አቦ ሸማኔዎች ትውልድ ልዩ መልዕክት፡ ነጻ ሆናችሁ እንደተወለዳችሁ ሁሉ ነጻ ሆናችሁ ኑሩ!

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም     ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ (የተመደበ፡ ለኢትየጵያ አቦ ሸማኔዎች ዓይን ብቻ)    ከ2013 ወዲህ የመጀመሪያ መልዕክቴ፣ ይህ በሶስት ዓመታት ጊዜ ውስጥ ለኢትዮጵያ የአቦ ሸማኔ ትውልድ ማለትም ለኢትዮጵያ ወጣቶች ለሁለተኛ ጊዜ ያቀረብኩት ልዩ መልዕክት  ነው፡፡ እ.ኤ.አ ጥር 2013 ዓመቱ የኢትዮጵያ አቦ ሸማኔ ወጣት ትውልድ ዓመት እንደሚሆን የአዲስ ዓመት መልዕክቴን ጽፌ አስተላልፌ ነበር፡፡ የኢትዮጵያ የአቦ ሸማኔው

አ! ቃጣሪ መዝናኛ በአዲስ አበባ! ኢትዮጵያውያኖች ለምንስ ኬክ አይበሉም ?

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም     ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ በአሁኑ ጊዜ 15 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን አውዳሚ በሆነ ረሀብ በመሰቃየት ላይ ይገኛሉ! የህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ (ዘ–ህወሀት) የመዝናኛ ሆቴል አልሚዎችን ከመካከለኛው ምስራቅ የአረብ ሀገሮች እያፈላለጉ በመጋበዝ ላይ ይገኛሉ፡፡ ባለጥቁር ፈረሱን ረሀብ የሚጋፈጡ 15 ሚሊዮን ህዝቦች ጉዳይስ ምንድን እየተደረገ ነው? ዘ-ህወሀት እንዲህ ይላል፣ “ኬክ መብላት ይችላሉ!“

የካሩቱሪ  ቁጣና የህንድ ሃያልነት  በኢትዮጵያ፣

 ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም    ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ የጸሐፊው ማስታወሻ፡ ይህንን ትችት የጻፍኩት በካሩቱሪ እና በዘ-ህወሀት መካከል በጋምቤላ የመሬት ስምምነት ውዝግብ ላይ እየተካሄደ ያለው የሕግ ጉዳይ የሚያሳስበኝ በመሆኑ ምክንያት አይደለም፡፡ ወሮበላ ዘራፊዎች እና ከወሮበላ ዘራፊዎች ጋር የሚነግዱ አካሎች የገቡበትን ውዝግብ በሰላማዊ መንገድ ቢፈቱት ወይም ደግሞ ባይፈቱት ጉዳዬ አይደለም፡፡ ሆኖም ግን በካራቱሪ-ዘ-ህወሀት የማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ አጋጣሚ እንደምታ

ኢትዮጵያ በዘ-ህወሀት አውሬ የሸክላ እግር ስር፣

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም     ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ   የጸሐፊው ማስታወሻ፡ ይህ ጽሑፍ ከመሬት ጋር በተያያዘ መልኩ፣ ስለመሬት አጠቃቀም፣ መሬትን ከህግ አግባብ ውጭ ስለመጠቀም፣ ስለመሬት ከበርቴነት እና በኢትዮጵያ ስለመሬት ባለቤትነት በተከታታይነት ካቀረብኳቸው ጽሁፎች መካከል 4ኛ ትችቴ ነው፡፡ በመጀመሪያው ትችቴ በመቶዎች እና በሺዎች ሄክታር የሚቆጠር መሬት በምዕራብ ኢትዮጵያ ካራቱሪ ግሎባል በሚባል ድርጅት ተይዞ የነበረ ቢሆንም ካራቱሪ እየተዳከመ እና

ለኢትዮጵያውያን ምንም የሚቀር ሀገር የላቸውምን?

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም     ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ የደራሲው ማስታወሻ፡ የዚህ ሳምንት ትችቴ በኢትዮጵያ በጋምቤላ ካራቱሪ አግሮ ፕሮዳክትስ ፒኤልሲ የተባለው ድርጅት መውደቁን ተከትሎ ባለፈው ሳምንት ያቀረብኩት ትችት ተከታይ ነው፡፡ እ.ኤ.አ በ2010 ዘ-ህወሀት 100 ሺ ሄክታር ለበጥባጩ የመሬት ተቀራማች ለሳይ ካራቱሪ ካስረከበ በኋላ በዚህ ወር መጀመሪያ አካባቢ የኮንትራት ውሉን ሰርዟል፡፡ ከካራቱሪ አስደንጋጭ ውድቀት በኋላ ዘ-ህወሀት በአሁኑ ጊዜ

ድንቄም የአዲስ አበባ ማስተር ፕላን ? ማስተር ፕላኑማ የዘ-ህወሀት ነው!

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም     ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ የጸሐፊው ማስታወሻ፡ መለያ ምልክት ምንድን ነው? ደህና፣ “በስም ውስጥ ያለው ምንድን ነው? ያ ጽጌረዳ እያልን የምንጠራው/በሌላ በማንኛውም ስም ቢጠራም ያው ጣፋጭ ሽታው መሽተቱ አይቀርም…“ ብሎ ነበር ሸክስፒር:: “ካራቱሪ እና የሕንድ ኃያልነት በኢትዮጵያ” በሚል ርዕስ በቅርቡ ባቀረብኩት ጽሑፍ በካራቱሪ ዓለም አቀፍ ከኢትዮጵያ በተነጠቀው መሬት ላይ የበቀሉት ጽጌረዳዎች በእርግጥ ጽጌረዳዎች አይደሉም

ትበራለች፣ ኢትዮጵያ እንደ ወፍ ክንፍ አውጥታ ትበራለች!!!

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም    ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ “ኢትዮጵያውያን በእርግጠኝነት ነጻ ቢሆኑ ኖሮ የት ይደርሱ ነበር?“ ይህ ከላይ በመንደርደሪያነት የቀረበው ጥያቄ ባለፈው ሳምንት ዘኢኮኖሚስት የተባለው መጽሄት ባዘጋጀው ጹሁፍ በርዕሰ አንቀጹ ላይ ያቀረበው ነበር፡፡ መጽሔሄቱ እራሱ ላቀረበው ጥያቄ እንዲህ በማለት እራሱ የሰጠው መልስም አስደማሚ ነበር፡ “መንግስት ዜጎች የሰላም አየር እንዲተነፍሱ እና በነጻነት እንዲኖሩ ቢፈቅድ ኖሮ እንደ ወፍ ክንፍ 

ወገኖቼ እባካችሁ ለዘ-ህወሀት አምባሳደሮች እርጥባን ብትሰጡልኝ !

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም     ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ ከጥቂት ቀናት በፊት በውጭ ሀገር የሚኖሩ የህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ (ዘ-ህወሀት) ዴፕሎማቶች ከፍተኛ የሆነ ዓለም አቀፍ የውጭ ምንዛሬ የገንዘብ ፍሰት ችግር ውስጥ ተቀፍድደው የሚገኙ መሆናቸውን የሚገልጽ አሳዛኝ የሆነ ጽሁፍ አነበብኩ፡፡ በብርሀን ፍጥነት በአንድ ጊዜ ከወባ ትንኝ ተመራማሪነት ወደ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነት እንደተተኮሰው እንደ ቴዎድሮስ አድኃኖም ዘገባ በውጭ