Author Archive

Can You Spare a Dime for T-TPLF Ambassadors?

A few days ago, I read a heart-rending  article  about the serious cash flow problems the diplomatic missions of the Thugtatorship of the Tigrean People’s Liberation Front (T-TPLF) are facing worldwide. According to the malaria-researcher-turned-“Ethiopian”-foreign-minister-overnight, Tedros Adhanom, “Ethiopian diplomatic missions abroad” are experiencing a “challenge of accessing foreign currency.”  Adhanom moaned and groaned about a

ኢትዮጵያ፡ በዘ-ህወሀት የተገደበች ሀገር፣

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም     ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ በዘ–ህወሀት የተወገዘችው ኢትጵጵያ  ባለፈው ሳምንት ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ እየተባለ የሚጠራው አዲስ ስምምነት የተፈረመበት የብዕር ቀለም ሳይደርቅ የግብጽ ፕሬዚዳንት ጀኔራል አብደል ፋታህ ኤል ሲሲ በአንድ ብሄራዊ የእርሻ ፕሮጀክት የምረቃ ስነስርዓት በዓል ላይ በመገኘት ለግብጽ ህዝብ እንዲህ የሚል መልዕክት አስተላልፈዋል፣ “ውኃ የህይወት ወይም የሞት ጉዳይ መሆኑን  እና ይህም የግብጽ ህዝብ ጭንቀት መሆኑን ሙሉ

The Dam-Nation of Ethiopia by the T-TPLF

The damnation of Ethiopia by the T-TPLF Last week, before the ink had dried on the “new agreement” on the so-called Grand Ethiopian Renaissance Dam, Egyptian President General Abdel-Fattah El-Sisi told Egyptians during the inauguration of a national farmland project, “I totally understand the concern of Egyptians as water is a matter of life or death. We

በኢትዮጵያ “የዘ-ህወሀት ታሪክ ፍጻሜ” መቃረቡ ነውን?

  ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም  ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ የዘራፊ ህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ (ዘ-ህወሀት) የሙት ዓመት ታሪክ ቀደም ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትር በነበረው እና አሁን በህይወት የሌለው የዘ-ህወሀት አድራጊ ፈጣሪ ጭንቅላት የነበረው ወንጀለኛው መለስ ዜናዊ እና ቀደም ሲል የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) እየተባለ የሚጠራው እና በዘ-ህወሀት የሚዘወረው አስመሳይ ድርጅት ምክትል

The “End of the Story” for the T-TPLF in Ethiopia?

The obituary and epitaph for the Thugtatorship of the Tigrean Liberation Front (T-TPLF) was written last year by Bereket Simon, the former “communication minister” and longtime sidekick of the late criminal mastermind of the T-TPLF, Meles Zenawi and Addisu Legesse, “deputy prime minister” to Meles and “deputy chairman” of the T-TPLF front organization called the

ኢትዮጵያ፡ በሰላማዊ መንገድ ለውጥ እንዲመጣ ያልፈቀደ በኃይል ለውጥን እንዲቀበል ይገዳዳል!

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም    ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ  እ.ኤ.አ ታህሳስ 2015 በእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ አእምሮ ውስጥ ታላቅ ስፍራን በመያዝ እየተብላላ ያለ አንድ ጥያቄ ብቻ አለ፡፡  የወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ (ዘ–ህወሀት) የኢትዮጵያን ህዝቦች በዘፈቀደ በመግደል፣ እልቂትን በመፈጸም፣ በማረድ፣ ሰላማዊ ህዝቦችን በጅምላ በመፍጀት እና እልቂትን እና አካለ ጎደሎ የማድረግ ዘመቻውን አጠናክሮ በመቀጠል ላይ ያለው በስልጣን ኮርቻ ላይ ዘላለም እንደ

Ethiopia: Make Peaceful Change Impossible? Make Violent Revolution Inevitable!

In December 2015, there is only one question that is uppermost in the mind of every Ethiopian: Will the Thugtatorship of the Tigrean People’s  Liberation Front (T-TPLF) kill, massacre, slaughter, murder and unleash a campaign of bloodbath and bloodshed to cling to power in Ethiopia? Most regretfully, the answer is in the affirmative. For the past

The Soft Bigotry and Hard Hubris of Justice Antonin Scalia

U.S. Supreme Court Associate Justice Antonin Scalia showed his true colors during oral argument on December 9, 2015 in Fisher v. University of Texas. (Click HERE to read the full transcript.) Scalia resorted to inflammatory blather to make his absurd point that African American students should attend  “a less advanced school” because they are simply

በካሊፎርኒያ ግዛት በሳንበርናርዲኖ የተጀመረው የሳምንቱ ፍቅር በጥላቻ ላይ ድልን ተቀዳጀ፣

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም     ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ ጥላቻ ይገድላል፣ ፍቅር ይፈውሳል! እ.ኤ.አ ታህሳስ 2/2015 ዕለት በካሊፎርኒያ ግዛት በሳንበርናርዲኖ ከተማ ታሪክ ውስጥ በአሰቃቂነቷ ስትታወስ ትኖራለች፡፡ የአሸባሪነት የእልቂት ጥፋት በከተማችን እና በሀገራችን ላይ በውድቅት ሌሊት እንደሚፈነዳው የመብረቅ ነጎድጓድ በማዥገምገም ላይ ይገኛል፡፡ እ.ኤ.አ መስከረም 11/2011 በዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ ምድር ላይ ከተፈጸመው የአሸባሪዎች እልቂት ወዲህ ይህ በሳንበርናርዲኖ ከተማ የተፈጸመው ዓለም

The Week Love Conquered Hate in San Bernardino, CA

Hate Kills, Love Heals! December 2, 2015, is a date which shall live in infamy in the history of the City and County of San Bernardino, CA. The scourge of terrorism descended on our city and county like a thunderclap on a dark night. It was the worst international terrorist attack on U.S. soil since