Showing all posts by almariam
Ethiopia: A New Prime Minister in a New Year

By Alemayehu G Mariam Ethiopians had their new year on September 11. It is now 2005. On September 21, they also got a new prime minster. How delightfully felicitous to…

Ethiopia Finally Has a New Prime Minister?

By Alemayehu G Mariam It seems Ethiopia finally has a new prime minister. Two days ago, the leaders of the ruling EPDRF party approved Hailemariam Desalegn, the current deputy prime…

Why I am Supporting President Obama’s Re-election

Disappointed but… Did I enthusiastically support presidential candidate Barack Obama in 2008? Absolutely! Do I agree with everything he has done over the past four years as president? No! Has…

በኢትዮጵያ ወቅቱ ወደፊት መራመጃ ነው (ከፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም)

በኢትዮጵያ ወቅቱ መጥረቢያውን ቀብሮ ወደፊት መራጃ ነው፡፡ ኔልሰን ማንዴላ እንዳስተማሩት ‹‹ከጠላትህ ጋር ሰላምን መመስረት ከፈለግህ፤ከጠላትህ ጋር አብረህ መስራት አለብህ በዚህን ጊዜ ጠላትህ አጋርህ ይሆናል፡፡›› እኔ ደግሞ ትንሽ ላክልበትና፤ጠላትህ ወዳጅህና ተባባሪህ ይሆናል፡፡ከታሪክ እንዳየነው፤ ብሔራዊ አሜሪካኖች (አሜሪካን ኢንዲያንስ) በመሃከላቸ ሰላምን ሲፈጥሩ፤መጥረቢያቸውን፤ መቁረጫቸውን በመሬት ውስጥ ይቀብሩታል:: ይህም በመሃላቸው ተነስቶ የነበረውን አለመግባባት መቋጨቱን ማረጋገጫ ነው፡፡ዛሬ ለኢትዮጵያውያን ሁሉ ያንን የጎሳ ክፍፍሉን፤የሃይሞኖት ልዩነቱን፤የሰብአዊ መብት ጥሰትን እርግፍ አድርገው ማጥፋታቸውን ለማረጋገጥ መጥረቢያቸውን መቅበር ይገባቸዋል እላለሁ፡፡ አሁን እጅ ለእጅ ተጨባብጠን፤እርስ በርሳችን ተቃቅፈን፤ሁለንተናችንን ለአዲሲቱ ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ፤ የሕግ የበላይነት የተከበረባት ኢትዮጵያ፤ሰብአዊ መብት የተጠበቀባትና ዴሞክራቲክ ስነስራት የተከበሩባት ኢትዮጵያን ለመገንባት መዋል ይገባናል፡፡

አቶ መለስ እልፈት ስንብት (ከፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም)

መለስ ስለፈጸመውና ስላመለጠው ጉዳይ በሕይወት ዘመኑ እያለ በብቃት ያነሳሁት ስለሆነ አሁን ከህልፈቱ በኋላ ብዙም የምለው የለኝም፡፡ ሕልፈተ ሞቱ ያሳዝነኛል፤ ምክንያቱም፤ ጆን ዶን እንዳለው ‹‹የማንም ሰው ሞት ያሳንሰኛል፤ ምክንያቱም እኔም ቁጥሬ ከሰብአዊያን ጋር ነውና ፡፡ሞት ለሁላችንም በእኩል መንገድ መጪ ነው፡፡ሲመጣም ሁላችንንም በእኩል ደረጃ ያስቀምጠናል፡፡›› እንደ ሃቀኛ የሰብአዊ መብት ተሟጋች፤የለየለት ፈላጭ ቆራጭ ባለ ስልጣን ቢሞትም ያሳዝነኛል ምክንያቱም በሰብአዊ መብት ጉዳይ፤በፍትሕ ሚዛናዊነት ላይ፤በእኩልነት ላይእና በመሳሰሉት ላይ ሲጓደሉ ለሙግት በመሰለፌ ነው፡፡

Ethiopia: Time for Radical Improvements

Alemayehu G Mariam It is time to bury the hatchet and move forward in Ethiopia! Nelson Mandela taught that “If you want to make peace with your enemy, you have…

A Farewell to Meles Zenawi

By Alemayehu G.Mariam For over two hundred seventy five weeks, without missing a single week, I have written long expository commentaries on the deeds and misdeeds of the man who…

Cheetahs, Hippos and Saving Ethiopia

George Ayittey, one of the foremost African public global intellectuals, metaphorically suggests that Africa’s destiny will be determined by the promise of the “Cheetah Generation” or the paralysis of the…

“What if Mr. Meles Goes for Good?”

Alemayehu G Mariam Last week, The Economist Magazine rhetorically inquired, “What if Mr. Meles goes for good?” Shouldn’t the question be, “Is it not good for Ethiopia if Mr. Meles…

Day 46: Has Meles Zenawi Gone AWOL?

By Alemayehu G Mariam An AWOL “Prime Minister”? What happens when a “prime minister” goes AWOL? That is, absent without constitutional leave of absence. Dictator Meles Zenawi has disappeared from…

Previous Page · Next Page