Showing all posts by almariam
U.S. Double-talking Human Rights in Ethiopia, Again!

As my readers know, I enjoy watchin’ American diplomats chillin’ out and kickin’ it with African dictators. I like watchin’ ‘em kumbaya-ing, back-pattin’ and fist bumpin’. I have trained myself…

Obama is Coming! Obama is Coming to Africa!!

 (This week my regular Monday commentary is presented in the form of a “flash drama” on Obama (a sub-genre of theatrical play sometimes described as a “ten minute one-act play”).  …

Ethiopian Telecom Corporation or Tele-corruporation?

“Ethiopian Telecommunications Corporation” (ETC) In August 1998, the World Bank (WB) issued a corruption report on Ethiopia and summarized: In the Government’s view, the following are the major determinants of…

በኩራት ተሞልቼ ሁለንተናዬ ሰማያዊ

ፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም ከነጻነት ለሃገሬ ‹‹በየቀኑ በየቀኑ ሰማያዊዎች አሉኝ›› (ሰማያዊ ወይም “ብሉስ” አፍሮ አሜሪካውያን የሚታወቁበትና ይዘውት የተሰደዱት የንጉርጉሮ ባህላዊ ሙዚቃቸው ነው)  አለ ዘማሪው ቢቢ ኪነግ  በሚወዳት ክራር “ሉሲል” ላይ፡፡…

Ethiopia: Rise of the Blue Cheetahs!

  Just feeling proud and blue all over “Everyday, everyday I have the blues” sang B.B. King on his faithful guitar Lucille. Everyday, everyday for the last eight years I’ve…

Kerry-ing on with African Dictators

Watching American Diplocrisy at the African Union I enjoy watching American diplomats chilling out and kicking it with African dictators. I like seeing them  kumbaya-ing, back-patting and carrying on. Their body language,…

Kerry-ing on with African Dictators

Watching American Diplocrisy at the African Union I enjoy watching American diplomats chilling out and kicking it with African dictators. I like seeing them  kumbaya-ing, back-patting and carrying on. Their body language,…

ኢትዮጵያ ተነስታለች !

ፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም ከነጻነት ለሃገሬ እንደ ኢትዮጵያ አቆጣጠር ግንቦት 20 1983 መለስ ዜናዊና ሽምቅ ተዋጊዎቹ ከላሽኒኮቭ ደግነው የጅ ቦንቦች ታጥቀው አዲስ አበባን ወረው ገቡባት፡፡ ወደ ከተማው ሲገቡ ዴሞክራሲን እናመጣለን፤…

Ethiopia Has Arisen!

 On Ginbot 20,  1983 (Ethiopian calendar; [5/28/1991]), Meles Zenawi and thousands of his guerilla fighters marched into Addis Ababa toting AK-47s, RPGs and hand grenades. They marched into the capital…

የኢትዮጵያ ትንሣኤ! (ፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም)

የአፍሪካ አንድነት ድርጅት (ኦ ኤ ዩ) የአፍሪካ ሕብረት (ኤ ዩ በየአፍሪካ አንድነትን የተካው) ባለፈው ሳምንት በአዲስ አበባ ከተማ የወርቅ ኢዩቤልዩውን በማክበር ላይ ነው፡፡ በሜይ 1963 አፍሪካ አንድነት ሲመሰረት፤የጋናው ፕሬዜዳንት ክዋሚ ንኩርማ የመዝጊያ ንግግሩን የደመደመበት በተለይ በእድገት ላይ ያለችውንና ተቀኚ የነበሩትን የአፍሪካ ሃገራት ወደ ነጻነት ለመራችው ኢትዮጵያ ለክብሯ በመረጠውና ባዘጋጀው ግጥሙ ነበር፡፡ ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን አስመልክቶ ንኩሩማ ሲናገር: ‹‹ግርማዊ ሆይ! በጓደኞቼና በራሴ ስም የሚቀረኝ ለኢትዮጵያና ለሕዝቦቿ በተለይም ለግረማዊነትዎ ያለኝን አክብሮት በመግለጽ በዚህች ታሪካዊ ሃገር ባደረግነው ቆይታ የተቸረንን አቀባበልና መስተንግዶ ሳላመሰግን ማለፍ አይቻለኝም፡፡ ንኩሩማህ ዘወትር ባነበብኩት ጊዜ ትውስታ የሚያጭርብኝን ይህን የግጥሙን ስንኝ አሰማ፡፡ የራሱ የንኩሩማህ ቃላት እነዚህ ናቸው፡፡

Previous Page · Next Page