Showing all posts by almariam
Who Polices the Police in America?

Our government… teaches the whole people by its example. If the government becomes the lawbreaker, it breeds contempt for law; it invites every man to become a law unto himself;…

ኢትዮጵያ፡ እ.ኤ.አ ኖቬምብር 24/1974ን እናስታውስ (ፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም)

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ ባለፈው ሳምንት በዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ የሚኖሩ በርካታ ኢትዮጵያውያን/ት ቤተሰቦች ከዘመዶቻቸው እና ከጓደኞቻቸው ጋር በመሆን በኢትዮጵያ ታሪክ በመጥፎ ገጽታው ሲታወስ የሚኖረውን እ.ኤ.አ ኖቬምበር 14/1974 በኢትዮጵያውያን…

Ethiopia: Remember the 24th of November 1974

  Last week, many Ethiopian families in the United States gathered in houses of worship with their relatives and friends to hold memorial services in remembrance of the victims of…

The de-Ethiopianization of Ethiopia

Author’s Note: For over four decades, the self-styled Tigrean People’s Liberation Front (TPLF), which clings to power by force in Ethiopia today, has been planning and waging a sustained and relentless…

ሀገሬ፣ ህዝቤ፣ ክብሬ…

እጅግ በጣም የተለዬ ችሎታ ያላት ወጣት ኢትዮጵያዊት የኪነ ጥበብ ባለሙያ የሆነችው ሜሮን ጌትነት ባለፈው ሳምንት “ሀገሬ፣ ህዝቤ፣ ክብሬ” በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ጠንካራ የሆነ የአማርኛ ግጥም በዩቱቢ ድረ ገጽ በመልቀቅ እንዲነበብ አድርጋለች፡፡ ሜሮንን ለመጨረሻ ጊዜ “ያየኋት” በዚህ አሁን በያዝነው ዓመት መስከረም ወር በአንዲት ኢትዮጵያዊት ልጃገረድ ላይ በተደረገው የጠለፋ ጋብቻ ወንጀል ላይ ተመስርቶ የተሰራውን ተውኔት (ፊልም) በማስታወቂያነት እንዲያገለግል በቪዲዮ ተቀርጾ የቀረበውን ምስል ባየሁበት ጊዜ ነበር፡፡ በሀገሪቱ በስልጣን ላይ እንደ መዥገር ተጣብቆ የሚገኘው ገዥ አካል ለዚህ ጉዳይ ጆሮ ዳባ ልበስ ስላለ ያ አስቀያሚ የጠለፋ ጋብቻ ወንጀል ድርጊት አሁንም ቢሆን እንደቀጠለ ይገኛል፡፡ ድፍረት በሚለው ተውኔት ላይ ሜሮን የማትበገር የህግ ባለሙያ ገጸ ባህሪን በመላበስ ወሳኝ ሚናን በመጫወት የጥቃቱ ሰለባ ለሆነችው ልጃገረድ ነጻነት ብቻ ሳይሆን እርሷ እንደሴትነቷ የራሷን እና የሌሎችን ሴቶች ክብር ለማስጠበቅ ስኬታማ የሆነ ተውኔት ሰርታለች፡፡

“Hagere, Hizbe, Kibre” (My Country, My People, My Honor)

 The poet-artist with an “unconquerable soul”? Last week, Meron Getnet, the extraordinary young Ethiopian actress, put out on Youtube a powerful Amharic poem entitled,  “Hagere, Hizbe, Kibre” (My Country, My People,…

Ethiopia 2014: I Always Remember in November and in…

Oh, Cruel November 2005!  In 2005, Ethiopians faced unspeakable horrors. Following the parliamentary elections in May of that year, hundreds of Ethiopian citizens who protested the daylight theft of that…

1984 Great Ethiopian Famine: TPLF Still Licensed to Steal

Gebremedhin Araya (L), Max Perbedy (C), Tekleweyne Assefa (R) Remembering the Great Ethiopia Famine of 1984 (Part II) In my commentary last week, (Remembering the Great Ethiopia Famine of 1984, Part…

The Great Ethiopian Famine of 1984 Remembered

 There is famine in Ethiopia in 2014, but it is known by other fancy names Famine in Ethiopia is a topic that horrifies me. Over the years, I have written…

The Thugplomacy of the TPLF

I have often contended that the ruling regime in Ethiopia controlled by the Tigrean Liberation Front (TPLF) is a thugtatorship, the highest stage of African dictatorship.  If democracy is government of the…

Previous Page · Next Page