Showing all posts by almariam
ለዶናልድ ፔይን የሰብአዊ መብት ችሮታ – ከዓለማየሁ ገብረማርያም

ድንገተኛ መለየታቸው ለኢትዮጵያ ብሎም ለአፍሪካ የነጻነት የዴሞክራሲና የሰብአዊ መብት ትግል ማዝገምን ያስከትልብናል፡፡ሆኖም ግን ፔይን ትተውልን የሄዱት የሰብአዊ መብት፤ጥብቅናና ለረጂም ዓመታት በፍትጊያና በትግል ውስጥ የነበረውን ሂደት ነው፡፡አሁን ደሞ የዚህ ፍትጊያ እጣ ፈንታ በኛ ላይ ተጥሏልና፤ ሸክሙ የኛ የሞራል ግዴታችን ነው፡፡ይህንንም ችሮታቸውን አጠናክረን፤ በሰፊው ሙግቱን አቀነባብረን፤የውጤቱን ጊዜ ማፋጠን ግዴታችንም፤አደራም፤ያውም ታላቅ የመብት ተሟጋቹ ጥለውብን ያለፉት አደራ ነው፡፡

እስክስ! ጅቡ ከደራጎኑ ጋር፣ አይ ጉድሽ አፍሪካ!

የቻይናው ደራጎን (ጭራቅ)ከአፍሪካውያን ጅቦች ጋር አሸሸ ገዳሜ ጭፈረውን እያስነካው ነው፡፡ለዚህ ደራጎን አፍሪካ በምንም መልኩተስማሚ ሁኔታ አትፈጥርለትም፡፡ታሪክ እንደሚያስረዳው በአንድ ወቅት የአፍሪካውያን መኩሪያና መመኪያ የነበረችው ምድር አሁን የጅቦች መሰባሰቢያ ትልቅ ዋሻ ፈጥራ (የአፍሪካ ሕብረት) የጅቦቹ መፈንጪያ መናሃርያ ሆናለች፡፡ለዚህ የጅቦች መገናኛ፤መዶለቻ፤መለመኛ፤ሕዝባዊ ማነቆ መፍተያው ሁሉ ለሚከናወንበት ግንባታ የሚያስፈልገውን ወጪ 200 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር የተሸፈነው በቻይና ነው፡፡ ሲባልም፤ ይህ ቻይና ለአፍሪካ የሰጠችው የሰው በላዎቹ (ጅቦች) የአፍሪካ መሪዎችልመና መልስ ነው በማለት ጅቦቹ የታላቁን ደራጎን ስጦታ ለማመስገን በተሰበሰቡበት ወቅት የተሰነዘረ አባባል ነው፡፡

Delivering on Donald Payne’s Human Rights Legacy

Alemayehu G Mariam Donald Payne Was a Drum Major for Democracy and Human Rights Grassroots Ethiopian human rights groups and activists have been stunned by the death last week of…

ዶናልደ ፔይን፡- ስንብት ለሰብአዊ መብት ቀደምት ተሟጋች!

ፔይን ለአፍሪካ የነበራቸው ያልተቆጠበ ጥረት ታሪካዊና የማይዘነጋ ነው፡፡በ2008 በርካታው መጠን ለአፍሪካ በዓመስት ዓመታት ሂደት በተግባር ላይ የሚወጣውን የ 48 ቢሊዮን ዶላር የድጋፍ ችሮታ(ለኤይድስ መቆጣጠርያ) ኮንግሬስ እንዲፈቅድ በቀረበበት ወቅት ፔይን ከፍተኛ ሚና ተጫውተው እንዲፈቀድ አድርገዋል፡፡በዳርፉር በሰብአዊ መብት ረገጣና ዘር በማጥፋት ላይ የተሰማሩትን ተጠያቂዎች አስመልክቶ በሱዳን ላይ የተጣለው እቀባ እንዲወሰንም ያደረጉት ጥረትና ተሳትፎ ቀላል አልነበረም፡፡ በሱዳን የተደረሰውን የሰላም ስምምነትም እንዲሰምርና በሁለቱም ወገኖችና በዓለም አቀፍ ደረጃም ተቀባይነት እንዲኖረው ከማድረግም ባሻገር ደቡብ ሱዳንም እራሱን መንግሥት ለመሆን የበቃበትን ሂደት በመምራት ውጤታማ ያደረጉ ናቸው፡፡

Donald Payne: A Farewell to a Human Rights Champion

Alemayehu G Mariam How does one say farewell to a great friend of Ethiopia and Africa? Representative Donald Payne, the dean of New Jersey’s House delegation and the first black…

ኢትዮጵያ፣ ከፈላጭ ቆራጭ አገዛዝ ወደ ዴሞክራሲ

የሰብ ሰሃራ አፍሪካም ፈላጭ ቆራጮች ሲንሸረተቱና መቀመጫቸውን ሲለቁ ታይተዋል፡፡ኮተ ዲቩዋሩም ሎራንት ባግቦ ከመኮፈሻው የሽቅርቅር ነጭ ኮሊታው ሸሚዙ ተለያይቶ በቤተመንግሥቱ ከተወሸቀበት ጓዳው ተይዞ በፈጸመው የሰብአዊ መብት ጥሰትና ግድያ ለፍርድ ለዓለም የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ተላልፏል፡፡ የኒጀሩ ማማዱ ታንጃ ሕገመንግሥታዊ የስልጣን ገደብን በመጣስ በሥልጣን ላይ ለመቆየት ቢፍጨረጨርም የኒጀር ጦር አሽቀንጥሮ አውርዶታል፡፡የማማዱ ታንጃም ቀንደኛ ተወዳዳ በሕዝባዊ ምርጫ ሥልጣኑን ተረከበ፡፡በቅርቡም፤የሴኔጋሉ መሪ የ85 ዓመቱ አብዱላዬ ዋዴ የሶስተኛ ጊዜ ምርጫ ለማድረግ ለማጭበርበር ሲያቅድ ሕዝባዊ ዐመጽ ተቀጣጥሎበት ምርጫ እንዲካሄድ ሲደረግ አብዱላዬ ዋዴም ለመወዳደር ሞክሮ በቂ ወንበር ሳያገኝ በመቅረቱ በዘዴ ስልጣን ለመያዝ በመንቆራጠጥ ላይ ቢሆንም አሸነፈ ቢባልም ከፍተኛ ሕዝባዊ ተቃውሞ እንዲያጋጥመው አያጠራጥርም፡፡

Ethiopia: From Dictatorship to Democracy

Alemayehu G. Mariam Mahatma Gandhi first formulated the iron law of history for dictators: “There have been tyrants and murderers and for a time they seem invincible but in the…

የአንዱዓለም አራጌና የሌሎችም የፖለቲካ እስረኞች ግፍና መከራ

ስቃይና መከራ፤ በደልና ግፍ፤ በኢትዮጵያ ፖሊሶችና ወታደሮች በተለይም የደህንነት አባላት፤ የጠረጠሯቸውን የህብረተሰብ አባላት፤የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን፤የተቃዋሚ ሃይሎችን አባላት፤የሌሎችንም ደጋፊ ናቸው ብለው የሚጠረጥሯቸውን በሚስጥራዊ መንገድና ቦታ በወታደራዊ ካምፖችና በልዩ ልዩ ሰውር ቦታ በተዋቀሩ ጎሬዎች አስረኞችን ማጎር የደህነንቱ የተለመደ ተግባር ነው፡፡

Political Prisoners Inside Ethiopia’s Gulags

Alemayehu G Mariam The Plight of Andualem Aragie and Other Political Prisoners in Ethiopia  The “Gulag” prison system in the old Soviet Union was infamous for warehousing and persecuting dissidents…

Deutsche Welle: A Disgrace to Press Freedom?

Alemayehu G Mariam In a memorandum sent to Deutsche Welle’s (DW) [Germany’s international broadcaster] “correspondents outside Ethiopia” in late 2010,  Ludger Schadomsky, editor-in-chief of DW’s Amharic program, blasted “ethiomedia and similar…

Previous Page · Next Page