
Similar Posts
ሀገሬ፣ ህዝቤ፣ ክብሬ…
እጅግ በጣም የተለዬ ችሎታ ያላት ወጣት ኢትዮጵያዊት የኪነ ጥበብ ባለሙያ የሆነችው ሜሮን ጌትነት ባለፈው ሳምንት “ሀገሬ፣ ህዝቤ፣ ክብሬ” በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ጠንካራ የሆነ የአማርኛ ግጥም በዩቱቢ ድረ ገጽ በመልቀቅ እንዲነበብ አድርጋለች፡፡ ሜሮንን ለመጨረሻ ጊዜ “ያየኋት” በዚህ አሁን በያዝነው ዓመት መስከረም ወር በአንዲት ኢትዮጵያዊት ልጃገረድ ላይ በተደረገው የጠለፋ ጋብቻ ወንጀል ላይ ተመስርቶ የተሰራውን ተውኔት (ፊልም) በማስታወቂያነት እንዲያገለግል በቪዲዮ ተቀርጾ የቀረበውን ምስል ባየሁበት ጊዜ ነበር፡፡ በሀገሪቱ በስልጣን ላይ እንደ መዥገር ተጣብቆ የሚገኘው ገዥ አካል ለዚህ ጉዳይ ጆሮ ዳባ ልበስ ስላለ ያ አስቀያሚ የጠለፋ ጋብቻ ወንጀል ድርጊት አሁንም ቢሆን እንደቀጠለ ይገኛል፡፡ ድፍረት በሚለው ተውኔት ላይ ሜሮን የማትበገር የህግ ባለሙያ ገጸ ባህሪን በመላበስ ወሳኝ ሚናን በመጫወት የጥቃቱ ሰለባ ለሆነችው ልጃገረድ ነጻነት ብቻ ሳይሆን እርሷ እንደሴትነቷ የራሷን እና የሌሎችን ሴቶች ክብር ለማስጠበቅ ስኬታማ የሆነ ተውኔት ሰርታለች፡፡
Share this:
ያለም አቀፉ ወጀል ፍርድ ቤት ምስክር
ፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም ከነጻነት ለሃገሬ የስሱ ብርጌድ የደቦ ፍርጠጣ ጥረት የአፍሪካ አንድነት (እኔ ለማስረዳት የተገደድኩበት አሳፋሪው ከሮም ስምምነት ፍርጠጣ) ‹‹የደቦ የማስፈራራት ሕብረት›› ከሸፈ፡፡ ‹‹አሰቸኳዩ ልዩ ስብሰባ›› ‹‹አ አ ከዓለም አቀፍ የወንጀለኞች ችሎት ጋር ያለው ግንኙነትያከትማል ብለው ያሰቡትና ሴራውን የፈተሉት ባለስላጣናት፤ ‹‹ከተባበሩት መንግስታት የፀፅታ ካውንስል ጋር ውይይት ለማድረግ በሚል እሳቤ በኬንያው ፕሬዜዳንትና ምክትል ፕሬዜዳንት እንዲሁም…
Share this:

ወገኖቼ እባካችሁ ለዘ-ህወሀት አምባሳደሮች እርጥባን ብትሰጡልኝ !
ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ ከጥቂት ቀናት በፊት በውጭ ሀገር የሚኖሩ የህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ (ዘ-ህወሀት) ዴፕሎማቶች ከፍተኛ የሆነ ዓለም አቀፍ የውጭ ምንዛሬ የገንዘብ ፍሰት ችግር ውስጥ ተቀፍድደው የሚገኙ መሆናቸውን የሚገልጽ አሳዛኝ የሆነ ጽሁፍ አነበብኩ፡፡ በብርሀን ፍጥነት በአንድ ጊዜ ከወባ ትንኝ ተመራማሪነት ወደ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነት እንደተተኮሰው እንደ ቴዎድሮስ አድኃኖም ዘገባ በውጭ…
Share this:

የግል ደብዳቤ፡ ይድረስ ለሴናተር ቴድ ክሩዝ
ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ ለተግባራዊ ድርጊት የቀረበ ጥሪ፣ ልዩ ምልከታ እና ጥያቄ፡ በዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ የምትገኙት አንባቢዎቼ በተለይም ደግሞ በታላቁ የቴክሳስ ግዛት እና በዋሽንግተን ዲሲ ሜትሮፖሊ አካባቢ የምትኖሩ ኢትዮ-አሜሪካውያን በሙሉ በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትሰ አሜሪካ ዓለም አቀፍ የልማት ድርጅት (ዩኤስኤአይዲ)/United States Agency for International Development እየተባለ የሚጠራውን ዓለም አቀፍ ድርጅት በበላይነት እንድትመራው ለሹመት የተጠቆመችውን ጋይሌ ስሚዝን በመቃወም…
Share this:
በኢትዮጵያ የማዕድን ሙስናን ለመሸፋፈን የሚደረገው ዘበት
ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ በኢትዮጵያ ያለው ገዥው አካል በማዕድኑ ዘርፍ የሚያካሂደውን ሙስና በማደብዘዝ እና በመሸፋፈን ንጹህ መስሎ ለመታየት እና ዓለም አቀፋዊ ተቀባይነትን ለማግኘት በማሰብ በአምራች ኢንዱስትሪዎች የግልጽነት ተነሳሽነት(Extractive Industries Transparency Initiative (EITI)) ለተባለው ድርጅት ዕጩ አባል ለመሆን እንደገና ለሁለተኛ ጊዜ ይፍጨረጨራል፡፡ የገቢ ምልከታ ተቋም/Revenue Observation Institute የቦርድ ሊቀመንበር እና የአምራች ኢንዱስትሪዎች የግልጽነት ተነሳሽነት/EITI…
Share this:
እ.ኤ.አ ሀምሌ 4/2015 ለኢትዮ-አሜሪካውያን/ት ትምህርት የሰጠች ዕለት፣
ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ የዚህ ሳምንት የሰኞ ትችቴ ርዕስ ለኢትዮ-አሜሪካውያን/ት ትምህርት ስለሰጠች ዕለት አልነበረም፡፡ እንደተለመደው ሁሉ ቀደም ሲል በዕቅድ ይዠ አስቤበት ላቀርብ የነበረውን ርዕስ በመተው ይህንን ጽሁፍ ለማቅረብ ተገደድኩ ምክንያቱም ተከስቶ በተመለከትኩት ሁኔታ ከተናዳፊ ተርቦች የበለጠ ተበሳጭቼ ነበርና ነው፡፡ ከጥቂት ሳምንታት በፊት የጋዜጠኞች ተከላካይ ኮሚቴ (ጋተኮ)/Committee to Protect Journalists (CPJ) “በምዕራብ ኬንያ ተቀስቅሶ…