Yearly Archives: 2012
Identity Politics and Ethiopia’s Transition to Democracy

By Alemayehu G Mariam History Keeps Repeating Itself in Ethiopia Last week, the Voice of America Amharic radio program reported on the forced official removal (“displacement”) of a large number of people…

The Rule of Law in Ethiopia’s Democratic Transition

Alemayehu G Mariam Rule of Law, Rule by Law, Rule by Unjust Law, Rule by Man All of the weekly commentaries I have written over the years have been structured on…

ለኢትዮጵያዊያን፤ የጨለመው ስደት በኖርዌይ

በሃገራቸው ባለው ጨካኝና አረመኔያዊ አገዛዝ ሳቢያ፤ገዛዙ በፈጠረው የኑሮ ውድነት፤ የነጻነት እጦት፤በችጋሩ፤ በሙስና፤ አረመኔው መንግሥት ሆን ብሎ፤ አውቆ፤ ፍጥረቱ ለጥፋት ተልእኮው በኢትዮጵያዊያን ላይ ስደትናእንግልትን ማደርጀት ነው፤ በሚፈጽመው የዲያቢሎስ ተግባር ሃገራቸውን ጥለው የተሰደዱት ኢትዮጵያዊያን በሰሜን አፍሪካ፤በመካከለኛው ምስራቅ በሌሎችም የአፍሪካ ሃገራት ለባሰ መከራና ስቃይ እየተዳረጉ ነው፡፡ ኢትዮጵያውስጥ መኖር ሳይሆን ለመኖር ማሰብ እንኳ ችግር ሆኖባቸው ስደትን ቢመርጡም ስደቱም ዳግም እያሰደዳቻው ነው፡፡

No Way for Ethiopian Refugees in Norway

Alemayehu G Mariam Ethiopians are having a very hard time. Inside their own country, they are victimized by dictatorship, famine and pestilence. Thousands of Ethiopians who have fled political persecution…

እሪ ይበል ወንዙ፤ እሪ ይበል ሃይቁ! ከዓለማየሁ ገብረማርያም

የአፍሪካ ግፈኛ ገዢዎች፤ ሕዝቦቻቸው በችጋር ሲያልቁና መኖር ጣር ሲሆንባቸው፤ግድብ ማስገንባትን፤አብረቅራቂ ህንጻዎችን ማስገንባትን ይወዳሉ፡፡ይህን የሚያደርጉት ግላዊ ሃብትን ለማካበት፤መኮፈሳቸውን ለመጨመር፤ተስፋ ያጣ ህልማቸውንና ምኞታቸውን ለማሟላት፤ ድክመታቸውንና ችሎታ ቢስነታቸውን ለመሸፈን የቻሉ እየመሰላቸው ነው፡፡በደም የተጨማለቀ እጃቸውን ያጸዱ እየመሰላቸውና በስልጣን ላይ ለዘለቄታው ለመቆየት የሚያስችላቸው እየመሰላቸው ነው፡፡እርቀኑን የቀረ ግፈኛ የአገዛዝ ማንነታቸውን በማይጨበጥና በማይታይ ልማታዊ እቅድና፤እድገት ለመሸፈን ይሞክራሉ፡፡…

The Dam and the Damned: Gibe III Ethiopia

Alemayehu G Mariam Cry Me a River, Cry Me a Lake Three years ago to the week, I wrote a weekly commentary entitled, “Cry Me a Lake: Crime Against Nature”….

ለዶናልድ ፔይን የሰብአዊ መብት ችሮታ – ከዓለማየሁ ገብረማርያም

ድንገተኛ መለየታቸው ለኢትዮጵያ ብሎም ለአፍሪካ የነጻነት የዴሞክራሲና የሰብአዊ መብት ትግል ማዝገምን ያስከትልብናል፡፡ሆኖም ግን ፔይን ትተውልን የሄዱት የሰብአዊ መብት፤ጥብቅናና ለረጂም ዓመታት በፍትጊያና በትግል ውስጥ የነበረውን ሂደት ነው፡፡አሁን ደሞ የዚህ ፍትጊያ እጣ ፈንታ በኛ ላይ ተጥሏልና፤ ሸክሙ የኛ የሞራል ግዴታችን ነው፡፡ይህንንም ችሮታቸውን አጠናክረን፤ በሰፊው ሙግቱን አቀነባብረን፤የውጤቱን ጊዜ ማፋጠን ግዴታችንም፤አደራም፤ያውም ታላቅ የመብት ተሟጋቹ ጥለውብን ያለፉት አደራ ነው፡፡

እስክስ! ጅቡ ከደራጎኑ ጋር፣ አይ ጉድሽ አፍሪካ!

የቻይናው ደራጎን (ጭራቅ)ከአፍሪካውያን ጅቦች ጋር አሸሸ ገዳሜ ጭፈረውን እያስነካው ነው፡፡ለዚህ ደራጎን አፍሪካ በምንም መልኩተስማሚ ሁኔታ አትፈጥርለትም፡፡ታሪክ እንደሚያስረዳው በአንድ ወቅት የአፍሪካውያን መኩሪያና መመኪያ የነበረችው ምድር አሁን የጅቦች መሰባሰቢያ ትልቅ ዋሻ ፈጥራ (የአፍሪካ ሕብረት) የጅቦቹ መፈንጪያ መናሃርያ ሆናለች፡፡ለዚህ የጅቦች መገናኛ፤መዶለቻ፤መለመኛ፤ሕዝባዊ ማነቆ መፍተያው ሁሉ ለሚከናወንበት ግንባታ የሚያስፈልገውን ወጪ 200 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር የተሸፈነው በቻይና ነው፡፡ ሲባልም፤ ይህ ቻይና ለአፍሪካ የሰጠችው የሰው በላዎቹ (ጅቦች) የአፍሪካ መሪዎችልመና መልስ ነው በማለት ጅቦቹ የታላቁን ደራጎን ስጦታ ለማመስገን በተሰበሰቡበት ወቅት የተሰነዘረ አባባል ነው፡፡

Delivering on Donald Payne’s Human Rights Legacy

Alemayehu G Mariam Donald Payne Was a Drum Major for Democracy and Human Rights Grassroots Ethiopian human rights groups and activists have been stunned by the death last week of…

ዶናልደ ፔይን፡- ስንብት ለሰብአዊ መብት ቀደምት ተሟጋች!

ፔይን ለአፍሪካ የነበራቸው ያልተቆጠበ ጥረት ታሪካዊና የማይዘነጋ ነው፡፡በ2008 በርካታው መጠን ለአፍሪካ በዓመስት ዓመታት ሂደት በተግባር ላይ የሚወጣውን የ 48 ቢሊዮን ዶላር የድጋፍ ችሮታ(ለኤይድስ መቆጣጠርያ) ኮንግሬስ እንዲፈቅድ በቀረበበት ወቅት ፔይን ከፍተኛ ሚና ተጫውተው እንዲፈቀድ አድርገዋል፡፡በዳርፉር በሰብአዊ መብት ረገጣና ዘር በማጥፋት ላይ የተሰማሩትን ተጠያቂዎች አስመልክቶ በሱዳን ላይ የተጣለው እቀባ እንዲወሰንም ያደረጉት ጥረትና ተሳትፎ ቀላል አልነበረም፡፡ በሱዳን የተደረሰውን የሰላም ስምምነትም እንዲሰምርና በሁለቱም ወገኖችና በዓለም አቀፍ ደረጃም ተቀባይነት እንዲኖረው ከማድረግም ባሻገር ደቡብ ሱዳንም እራሱን መንግሥት ለመሆን የበቃበትን ሂደት በመምራት ውጤታማ ያደረጉ ናቸው፡፡

Previous Page · Next Page