Amharic Translations Archive
ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ ባለፈው ሳምንት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን (ኢኦተቤ) ከፍተኛ አመራሮች ጋር በመገናኘት በስደት ከሚኖረው ከዲያስፖራው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አመራሮች ጋር ዕርቀ ሰላም እንዲያወርዱ በአጽንኦ ተማጽነዋል፡፡ ይህንንም በማስመልከት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ እንዲህ ብለዋል፡ “በኃይማኖት መሪዎች መካከል በተለያዩ ምክንያቶች በርካታ ልዩነቶች ሊከሰቱ ይችላሉ፡፡ ሆኖም ግን ሊፈቱ የማይችሉ ልዩነቶች አይደሉም፡፡ የቤተክርስቲያን መሪዎችን
ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ “…የደንብ ልብሶችን የለበሱ እና ኮፍያዎችን/መለዮዎችን ያደረጉ የደህንነት ኃይሎች ስራቸው ህዝቦችን ከሁከት ወይም ከጦርነት መከላከል እና ሰላም እንዳይደፈርስ መከላከል ነው፡፡ የደህንነትኃይሎችስራቸውንሞያውበሚጠይቀውመልኩበአግባቡመስራትየማይችሉከሆነእነዚህኃይሎችስራቸውንአያውቁትም ወይም ስራቸውለምንአስፈላጊእንደሆነአይገነዘቡትምማለትነው፡፡ወይምደግሞየክልልባለስልጣኖችለእነዚህየደህንነትኃይሎችተገቢየሆነሞያዊእናግብረገባዊስልጠናሳይሰጧቸውቀርተውሊሆንይችላል፡፡ሆኖምግንእንደዚህያለውሞያዊስራጉድለትያለበትሀገርአቀፍችግርነው፡፡ ጥቂትሰዎችየደንብልብሶችንሲለብሱእናክላሽንኮቮችንሲይዙኃይልይሰማቸዋል፤እናምበማህበረሰቡውስጥበሚኖሩደካሞችላይስልጣናቸውንከሕግአግባብውጭይጠቀማሉ፡፡እንደዚህዓይነቱድርጊትከዚህቀደምምስናገርላቸውከቆየሁባቸውአውዳሚየሆኑልማዶችመካከልአንዱነው፡፡ደካሞችንመርዳትእናመደገፍተገቢነው፡፡ሆኖምግንስልጣንንከሕግአግባብውጭመጠቀምሕገወጥነትነው፡፡በተለይምከዚህቀደምእንደተናገሩትአባትበጣምአስከፊየሆነስልጣንንከሕግአግባብውጭመጠቀምማለትነው፡፡ምርጫውአንደኛማስተማርሲሆንሁለተኛውደግሞጥፋትፈጽሟልተብሎየተጠረጠረንሰውበሕግአግባብተጠያቂማድረግነው፡፡ማንምቢሆንበሌሎችሰዎችላይከሕግአግባብውጭስልጣኑንመጠቀምአይችልም፡፡ሕጉለደካሞችምለኃይለኞችምእኩልየሚያገለግልመሆኑንማሳየትመልካምነገርነው፡፡የክልልመንግስታትየሕግየበላይነትንበተግባርማሳየትአለባቸው፡፡ ስልጣንእናጠብመንጃያለንሰዎችየእኛንፍላጎቶችበሌሎችላይለመጫንእንድንችልሕጉንልንጠቀምበትየምንችልነገርማለትአይደለም፡፡ሆኖምግንሕጉአመራርየሚሰጡትትክክለኛብይንየሚሰጡበትእንደዚሁምደግሞበሕጉየሚተዳደሩሰዎችበትክክለኛውመንገድብይንየሚያገኙበትማለትነው፡፡በደካሞችእናበኃይለኞችላይበእኩልነትተግባራዊየሚደረግእናሕጉምፍትሀዊበሆነመልኩበስራላይመዋሉንበእርግጠኝነትከልብየምንናምንበትመሆንአለበት፡፡እንግዲህመደረግ ያለበትበእንደዚህዓይነትአካሄድነው፡፡በሕግፊትሁሉምበእኩልመታየትአለባቸው፡፡ ኃይልያላቸውሰዎችሕጉንለእራሳቸውመጠቀሚያየሚያደርጉትከሆነአይሰራም፡፡ዜጎችስህተትሲሰሩእናሕግንሲተላለፉ“ሕግንተላልፊያለሁእናምበሕጉተጠያቂመሆንአለብኝ“በማለትበሕጉፍትሀዊነትላይእምነትሊኖራቸውይገባል፡፡ሕጉፍትሀዊበሆነመልኩሁላችንንምበእኩልተጠያቂማድረግየሚችልነገርመሆንአለበት፡፡እርግጠኛነኝየክልልአመራሮችይህንንለማረጋገጥአስፈላጊውንነገርሁሉእንደሚያደርጉተስፋአደርጋለሁ፡፡“ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ እ.ኤ.አ ግንቦት 2 ቀን 2018 ዓ.ም ከተናገሩት ተወስዶ በጸሀፊው የተተረጎመ። “ኢትዮጵያበትክክለኛውጎዳናላይበመጓዝላይናት፡፡በኢትዮጵያየሕግየበላይነትእናየሰብአዊመብትመከበርከፍተኛውደረጃላይደርሰናል፡፡በዋናነትይህችሀገርየሕዝቦችዴሞክራሲያዊመብቶችየተከበሩባትሀገርናት፡፡” መለስ ዜናዊ፣ እ.ኤ.አ ጥቅምት 2011 ዓ.ም የተናገረው “ኢትዮጵያ ከአምባገነናዊነት ወደ ዴሞክራሲያዊ ስርዓት የምታደርገው ሽግግር ከኢፍትሀዊነት
ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ “… አሁን ከፊታችሁ ቆሜ ልገባላችሁ የምፈልገው ቃልኪዳን በአሜሪካ የብዙሀን መገናኛ ያላችሁ እና በኢትዮጵያ ዴሞክራሲ እንዲሰፍን ለምትጥሩ፣ ድምጻችሁን ከፍ አድርጋችሁ ለምትጮሁ፣ የኃይል እርምጃ ለምትወስዱ እና ስለኢትዮጵያ ለምትጨነቁ ሁሉ አሁን በፊታችሁ ቆሜ ዋና ጽህፈት ቤታችሁን በአዲስ አበባ እንድታደርጉ ቃልኪዳን ልገባላችሁ እፈልጋለሁ፡፡ ወደዚህ በመምጣት በሀሳብ ሊሞግቱን ይችላሉ፡፡ አማራጭ ሀሳቦች ካሏቸው እና የተለየ አቅጣጫን [ለሀገሪቱ ] ለመከተል የሚፈልጉ
ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ “… ይኸ ሁሉ ነገር በመጀመሪያዎቹ መቶ ቀናት ውስጥ ሊጠናቀቅ አይችልም፡፡ ወይም ደግሞ በመጀመሪያዎቹ አንድ ሺ ቀናት ወይም በዚህ የአስተዳደር ዘመን ወይም በእኛ የእድሜ ዘመን ውስጥ ሊጠናቀቅ አይችልም፡፡ ሆኖም ግን እስቲ እንጀምረው፡፡“ ፕሬዚዳንት ጆን ኤፍ ኬኔዲ በፕሬዚዳንትነት የሹመት በዓላቸው ዕለት እ.ኤ.አ ጥር 1961 ዓ.ም ካደረጉት የመክፈቻ ንግግር የተወሰደ የጸሐፊው ማስታወሻ፡ ይህ የማስታወሻ መልዕክት ለሁሉም ኢትዮጵያውያን
ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ የጸሐፊው ማስታዋሻ፣ ላለፉት ጥቂት ሳምንታት በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ላይ የተሰነዘሩ አሳማኝ ያልሆኑ እና ኃላፊነት የጎደላቸውን ትችቶች ሳነብ እና ስሰማ ቆይቻለሁ፡፡ አብዛኞቹ በእርሳቸው ላይ ትችት የሚያቀርቡት እ.ኤ.አ በ1970ቹ በወጣትነት ጊዚያቸው ተጣብቀውበት ከነበረው የበከተ የፖለቲካ አስተሳሰብ እና ምንም ዓይነት ዴሞክራሲያዊ የለውጥ አስተሳሰብ የሌላቸው የሻገተ አስተሳሰብ በማራመድ ተቸክለው የቀሩ እንደ እኔ ያሉ የጉማሬው (የቀድሞው
ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ የጸሐፊው ማስታወሻ፣ ባለፈው ሳምንት “ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የተጻፈ የግል ደብዳቤ“ በሚል ርዕስ አቅርቤው በነበረው ትችቴ የወደፊት ምልከታዎቼ ሰላምን ብሄራዊ ዕርቅን፣ አንድነትን እና የኢትዮጵያን ሕዝቦች አጠቃላይ ደህንነት ለማጎልበት በሚመለከቱ ጉዳዮች እና ርዕሶች ላይ ትኩረት እንደማደርግ ቃል ገብቼ ነበር፡፡ አሁን የእርስ በእርስ መካሰስ ውግዘት እና ተገሳጽ ጊዜው አልፏል፡፡ አሁን ጊዜው የመገንባት፣ አብሮ በአንድነት የመቆም እና
ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ እ.ኤ.አ ሚያዝያ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አዲስ አበባ ኢትዮጵያ “እንደማንኛውም ተራ ደቡብ አፍሪካዊ ዜጋ ዕለት በዕለት የምናከናውናቸው ተግባራት የሰው ልጆች በፍትህ ላይ ያላቸውን እምነት እና በእራስ የመተማመን መንፈስ በማጠናከር ለሁሉም ሕዝብ የተመቸ እና አንጸባራቂ ህይወት ለማስገኘት እንዲቻል ይህች ቆንጆ የሆነች ሀገር በፍጹም በፍጹም እንደገና
A video segment on Ethiopia’s youth (Cheetah/Abo Shemane Generation) from my interview with Reeyot Alemu, Yetsehafian Dimetsoch, on Ethiopian Satellite Television (ESAT), September 15, 2016. The full Amharic interview is available at the link below: https://www.youtube.com/watch?v=Ikebw7F4Ht4
ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም (ክፍል 1) ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ Original post in English available here: https://goo.gl/Rvm82i ለኢትዮጵያ አቦሸማኔው (አዲሱ ትውልድ) ማሳሰቢያ፡ በአሁኑ ጊዜ በኢትዮጵያ የሚያስፈልገው ነገር የአገዛዝ ለውጥ እንጅ የአገዛዝ የወንበር መቀያየር ጨዋታ አይደለም፡፡ የሚያስፈልገው ነገር ስርነቀል ለውጥ ነው፤ ከወሮበላ ዘራፊ አምባገነናዊነት የጠነባ ስርዓት ወደ መሰረታዊ ዴሞክራሲያዊ ለውጥ፡፡ የሚያስፈልገው ነገር የሙስናን ባህል፣ የዝምድና እና የጓደኝነት አሰራርን እና አድሏዊነትን ሊያከስም
ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ የጸሐፊው ማስታዋሻ፡ በአሁኑ ጊዜ በኢትዮጵያ ውስጥ እየተጠናከረ የመጣውን የዘ-ህወሀት (ዘራፊ ህወሀት) የመረጃ ማወናበጃ ዘመቻ ለማጋለጥ ሲባል በተከታታይ እያቀረብኩ ካለሁት ትችት ይህ ሶስተኛው ክፍል ነው፡፡ እ.ኤ.አ መስከረም 5/2016 አቅርቤው በነበረው ትችት በኢትዮጵያ ውስጥ ተንሰራፍቶ የሚገኘውን የዘ-ህወሀትን የጭቆና አገዛዝ በመቃወም እየተስፋፋ እና እየተጠናከረ የመጣውን ሕዝባዊ የእምቢተኝነት አመጽ አሳንሶ እና አኮስሶ ለማቅረብ በሚል እኩይ